ኢዮብ 18:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ሥሩ ከመሠረቱ እንደሚደርቅና ቅርንጫፎቹም እንደሚረግፉ ዛፍ ይሆናል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ሥሩ ከታች ይደርቃል፤ ቅርንጫፉም ከላይ ይረግፋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ሥሩ ከበታቹ ይደርቃል፥ ጫፉም ከበላይ ይረግፋል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ሥሩ ከበታቹ ይደርቃል፤ ፍሬውም ከላዩ ይረግፋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ሥሩ ከበታቹ ይደርቃል፥ ጫፉም ከበላይ ይረግፋል። Ver Capítulo |