ኤርምያስ 6:5 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ስለዚህ ተነሡ፥ በሌሊት አደጋ ጥለን የከተማይቱን ምሽጎች እናፈራርስ።” Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 እንግዲህ ተነሡ በሌሊት እናጥቃት፤ ምሽጎቿንም እንደምስስ!” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 “ተነሡ፥ በሌሊትም እንውጣ፥ የንጉሥ ቅጥሮቿንም እናፍርስ።” Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ተነሡ በሌሊትም እንውጣ፤ መሠረቶችዋንም እናፍርስ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 ተነሡ በሌሊትም እንውጣ፥ አዳራሾችዋንም እናፍርስ። Ver Capítulo |