ኤርምያስ 44:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 “አንተ በእግዚአብሔር ስም የተናገርከውን ሁሉ መስማት አንፈልግም፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 “አንተ በእግዚአብሔር ስም የነገርኸንን መልእክት አንሰማም፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 “አንተ በጌታ ስም የነገርኸንን ቃል አንሰማህም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 “አንተ በእግዚአብሔር ስም የነገርኸንን ቃል አንሰማም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 አንተ በእግዚአብሔር ስም የነገርኸንን ቃል አንሰማህም። Ver Capítulo |