ኤርምያስ 22:27 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 ይህችን አገር እንደገና ለማየት ትናፍቃለህ፤ ነገር ግን ዳግመኛ አትመለስባትም።” Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 ልትመለሱባት ወደምትናፍቋት ምድር ከቶ አትመለሱም።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ለመመለስም ነፍሳቸው ወደምትመኛት ወደዚያች ምድር አይመለሱም።” Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ነፍሳችሁም ወደምትመኛት ወደዚያች ምድር አትመለሱም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)27 ይመለሱባትም ዘንድ ነፍሳቸው ወደምትመኛት ወደዚያች ምድር አይመለሱም። Ver Capítulo |