ኤርምያስ 2:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 የሜምፊስና የጣፊናስ ሰዎች፥ መኻል አናትሽን ይላጩሻል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ደግሞም የሜምፊስና የጣፍናስ ሰዎች፣ መኻል ዐናትሽን ላጩሽ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ደግሞም የሜምፎስና የጣፍናስ ልጆች የእራስሽን ዘውድ የሆነውን ፀጉርሽን ይላጩሻል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 የሜምፎስና የጣፍናስ ልጆች አስነወሩሽ፤ አላገጡብሽም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 የሜምፎስና የጣፍናስ ልጆች አስነወሩሽ አላገጡብሽም። Ver Capítulo |