ሆሴዕ 6:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ገለዓድ ክፉ ሰዎችና በደም የተበከሉ ነፍሰ ገዳዮች የሞሉባት ከተማ ሆናለች! Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ገለዓድ በደም የተበከለች፣ የክፉዎች ሰዎች ከተማ ናት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ገለዓድ በደም የተቀባች የክፉ አድራጊዎች ከተማ ነች። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ገለዓድ ከንቱን የምትሠራና በደም የተቀባች ከተማ ናት፥ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ገለዓድ ኃጢአትን የሚሠሩ ሰዎች ከተማ፥ በደምም የተቀባ ነው። Ver Capítulo |