ሆሴዕ 13:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 በቊጣዬ ነገሥታትን ሰጥቻችሁ ነበር፤ ነገር ግን በከፍተኛ ቊጣዬ አጠፋኋቸው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 በቍጣዬ ንጉሥን ሰጠሁህ፤ በመዓቴም ሻርሁት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 በቁጣዬ ንጉሥን ሰጠሁህ፥ በመዓቴም ሻርሁት። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 በቍጣዬ ንጉሥን ሰጠሁህ፤ በመዓቴም ሻርሁት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 በቁጣዬ ንጉሥን ሰጠሁህ፥ በመዓቴም ሻርሁት። Ver Capítulo |