ዘፍጥረት 7:22 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 በምድር ላይ የሚኖር እስትንፋስ ያለው ነገር ሁሉ ሞተ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 በአፍንጫቸው የሕይወት እስትንፋስ ያላቸው በየብስ የነበሩ ፍጥረታት ሁሉ ሞቱ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 በምድር ላይ የሚኖር የሕይወት እስትንፋስ ያለው ሁሉ ሞተ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 የሕይወት እስትንፋስ ያለው ሁሉ፥ በየብስም ያለው ሁሉ ሞተ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 በየብስ የነበረው በአፍንጫው የሕይወት ነፍስ እስትንፋስ ያለው ሁሉ ሞተ። Ver Capítulo |