Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ዘፍጥረት 27:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 የፍየሎቹንም ቆዳ በክንዶቹ ላይና ጠጒር በሌለበት በአንገቱ ላይ አለበሰችው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 እንዲሁም የዐንገቱን ለስላሳ ክፍል የጠቦቶቹን ቈዳ አለበሰችው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 የጠቦቶችንም ለምድ በእጆቹና በለስላሳው አንገቱ ላይ አደረገች፥

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 የጠ​ቦ​ቶ​ች​ንም ለምድ በእ​ጆ​ቹና በለ​ስ​ላ​ሳው አን​ገቱ ላይ አደ​ረ​ገች፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 የጠቦቶችንም ለምድ በእጆቹን በለስላሳው አንገቱ ላይ አደረገች

Ver Capítulo Copiar




ዘፍጥረት 27:16
4 Referencias Cruzadas  

የታላቁ ልጅዋን የዔሳውን የክት ልብስ ከተቀመጠበት ቦታ አውጥታ ለያዕቆብ አለበሰችው።


ያዘጋጀችውንም ጥሩ ወጥ ከጋገረችው እንጀራ ጋር ለልጅዋ ለያዕቆብ ሰጠችው።


ክንዶቹ እንደ ዔሳው ክንዶች ጠጒራም ስለ ነበሩ ይስሐቅ ያዕቆብን ለይቶ ማወቅ አልቻለም፤ ሊመርቀው ከተዘጋጀ በኋላ፥


የመጀመሪያው ልጅ መልኩ ቀይ፥ ሰውነቱ ጠጒራም ነበር፤ ስለዚህ ዔሳው ተባለ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios