ዘፍጥረት 24:26 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ሰውየውም በመንበርከክ ለእግዚአብሔር ሰግዶ፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 ሰውየውም ተደፍቶ ለእግዚአብሔር ሰገደ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ሰውዬውም አጎነበሰ፥ ለእግዚአብሔርም ሰገደ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 ሰውየውም ደስ አለው፤ ለእግዚአብሔርም ሰገደ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 ሰውዮውም አጎነበሰ፥ ለእግዚአብሔር ሰገደ። Ver Capítulo |