ዘፀአት 40:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 የመታጠቢያውንም ሳሕን ከነማስቀመጫው በዚሁ ዐይነት ቀብተህ ለእግዚአብሔር የተለየ አድርግ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 የመታጠቢያው ሰንና ማስቀመጫውን ቅባ፤ ቀድሳቸውም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 የመታጠቢያውን ሳሕንና ማስቀመጫውን ትቀባዋለህ፥ ትቀድሰዋለህም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 የመታጠቢያውን ሰንና መቀመጫውንም ቀብተህ ትቀድሳለህ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 የመታጠቢያውን ሰንና መቀመጫውን ቀብተህ ትቀድሳለህ። Ver Capítulo |