ዘፀአት 17:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 እስራኤላውያን በረፊዲም ሳሉ ዐማሌቃውያን መጥተው አደጋ ጣሉባቸው፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 አማሌቃውያን መጥተው እስራኤላውያንን ራፊዲም ላይ ወጉ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 አማሌቅም መጥቶ በረፊድም ከእስራኤል ጋር ተዋጋ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ዐማሌቅም መጥቶ ከእስራኤል ጋራ በራፊድ ተዋጋ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 አማሌቅም መጥቶ ከእስራኤል ጋር በራፊድም ተዋጋ። Ver Capítulo |