ዘፀአት 13:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 በዚህ ቀን፥ የዓመቱ መጀመሪያ በሆነው በአቢብ ወር ግብጽን ለቃችሁ ወጥታችኋል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 እነሆ በዚች ዕለት በአቢብ ወር ወጥታችኋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 እናንተ ዛሬ በአቢብ ወር ወጥታችኋል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 እናንተ በዚች ቀን በሚያዝያ ወር ወጥታችኋልና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 እናንተ ዛሬ በአቢብ ወር ወጥታችኋል። Ver Capítulo |