ኤፌሶን 5:26 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ክርስቶስ ይህን ያደረገው ቤተ ክርስቲያንን ሊቀድሳት ፈልጎ ነው፤ የቀደሳትም በቃሉ አማካይነት በውሃ አጥቦ ነው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 በቃሉ አማካይነት በውሃ ዐጥቦ በማንጻት እንድትቀደስ፣ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ከውሃ መታጠብ ጋር በቃሉ አንጽቶ እንዲቀድሳት፥ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 በውኃ ጥምቀትና በቃሉ ይቀድሳትና ያነጻት ዘንድ፥ Ver Capítulo |