መክብብ 5:5 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ተስለህ የማትፈጽመው ከሆነ ግን ቀድሞውንም ባትሳል የተሻለ ነው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ስእለት ተስሎ ካለመፈጸም፣ አለመሳል ይሻላል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 አፍህ ወደ ኃጢአት እንዲወስድህ አትፍቀድለት፥ በመልአክም ፊት፦ ስሕተት ነበረ አትበል፥ እግዚአብሔር በቃልህ ለምን ይቈጣ? ለምንስ የእጅህንም ሥራ ያጥፋ? Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ተስለህ የማትፈጽም ከሆነ ባትሳል ይሻላል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 ተስለህ የማትፈጽም ብትሆን ባትሳል ይሻላል። Ver Capítulo |