Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መክብብ 10:7 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 መሳፍንት እንደ አገልጋዮች በእግራቸው ሲሄዱ፥ አገልጋዮች ግን በፈረስ ተቀምጠው ሲጓዙ አየሁ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 መሳፍንት እንደ ባሮች በእግራቸው ሲሄዱ፣ ባሮች ፈረስ ላይ ተቀምጠው አይቻለሁ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 ባርያዎች በፈረስ ላይ ሲቀመጡ መሳፍንትም እንደ ባርያዎች በምድር ላይ ሲሄዱ አየሁ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 አገ​ል​ጋ​ዮች በፈ​ረስ ላይ ሲቀ​መጡ፥ መኳ​ን​ን​ትም እንደ አገ​ል​ጋ​ዮች በም​ድር ላይ በእ​ግ​ራ​ቸው ሲሄዱ አየሁ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 ባሪያዎች በፈረስ ላይ ሲቀመጡ መሳፍንትም እንደ ባሪያዎች በምድር ላይ ሲሄዱ አየሁ።

Ver Capítulo Copiar




መክብብ 10:7
4 Referencias Cruzadas  

ሞኞች በድሎት መኖር አይችሉም፤ የባሪያ በመኳንንት ላይ ገዢ መሆንማ ምንኛ የከፋ ነው?


እነርሱም “ባሪያ ሲነግሥ፥ ቦዘኔ ሲጠግብ፥


ንጉሡና ተከታዮቹ ሁሉ ከከተማይቱ ወጥተው በሚሄዱበት ጊዜ በከተማይቱ መጨረሻ ላይ በሚገኘው አንድ ቤት አጠገብ ቆሙ፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios