ዘዳግም 2:18 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ‘የሞአብ ክልል በሆነው በዔር በኩል ዛሬውኑ ማለፍ አለባችሁ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 “የሞዓብ ዳርቻ ዔርን ዛሬውኑ ታልፋላችሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ‘አንተ ዛሬ የሞዓብን ዳርቻ ዔርን ታልፋለህ፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ‘አንተ ዛሬ የሞዓብን ዳርቻ አሮኤርን ታልፋለህ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 አንተ ዛሬ የሞዓብን ዳርቻ ዔርን ታልፋለህ፤ Ver Capítulo |