ዘዳግም 12:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ነገር ግን ደማቸውን አትብላ፤ ደሙን እንደ ውሃ በመሬት ላይ አፍስሰው፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ደሙን ግን እንደ ውሃ መሬት ላይ አፍስሰው እንጂ አትብላው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ደሙን ግን እንደ ውሃ መሬት ላይ አፍስሰው እንጂ አትብላው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ደሙን ግን እንደ ውኃ በምድር ላይ አፍስሱት እንጂ አትብሉት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ደሙን ግን እንደ ውኃ በምድር ላይ አፍስሰው እንጂ አትብላው። Ver Capítulo |