Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ዘዳግም 11:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 በቤትህ የበር መቃኖችና በቅጽር በሮችህም ሳንቃ ላይ ጻፋቸው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 በቤትህ መቃኖችና በግቢህም በሮች ላይ ጻፋቸው፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 በቤትህ መቃኖችና በግቢህ በሮች ላይ ጻፋቸው፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 በቤ​ትህ መቃ​ኖ​ችና በደ​ጃ​ፍ​ህም በሮች ላይ ጻፈው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20-21 እርስዋንም እንዲሰጣቸው እግዚአብሔር ለአባቶቻችሁ በማለላቸው ምድር፥ እንደ ሰማይ ዘመን በምድር ላይ፥ ዘመናችሁ የልጆቻችሁም ዘመን ይረዝም ዘንድ በቤትህ መቃኖችና በደጃፍህም በሮች ላይ ጻፈው።

Ver Capítulo Copiar




ዘዳግም 11:20
3 Referencias Cruzadas  

በቤትህ ደጃፍ መቃኖችና በቅጽር በሮችህ ላይ ጻፋቸው።


ሕዝቡም ከደሙ ወስደው የእንስሶቹ ሥጋ የሚበላበትንም እያንዳንዱን ቤት ደጃፍ መቃኑንና ጉበኑን ሁሉ ይቀቡት፤


ዛሬ የምሰጥህን እነዚህን ትእዛዞች አትርሳ፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios