Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ዳንኤል 6:9 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 በዚህም ዐይነት ንጉሥ ዳርዮስ ዐዋጁን በፊርማ አጸና።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ስለዚህ ንጉሥ ዳርዮስ ዐዋጁ ተጽፎ እንዲወጣ አደረገ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 ንጉሡም ዳርዮስ ጽሕፈቱንና ትእዛዙን ጻፈ።

Ver Capítulo Copiar




ዳንኤል 6:9
6 Referencias Cruzadas  

ማዳን ስለማይችሉ በመሪዎች ወይም በማንኛውም ፍጡር አትተማመኑ።


በመሪዎች ከመመካት ይልቅ፥ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።


እንግዲህ ትንፋሹ አፍንጫው ላይ በሆነች በሟች ሰው መተማመናችሁ ይቅር፤ እርሱ ለምንም አይጠቅምም።


በገባኸውም ቃል ብትያዝ፥


ንጉሥ ሆይ! እንግዲህ መልካም ፈቃድህ ቢሆን፥ ንግሥት አስጢን ከእንግዲህ ወዲህ ወደ አንተ ፊት መቅረብ ከቶ እንዳይፈቀድላት የሚገልጥ ውሳኔህን በዐዋጅ አስተላልፍ፤ ይህም ውሳኔ ከቶ የማይለወጥ ሆኖ ለዘለዓለም ይጸና ዘንድ በፋርስና በሜዶን ሕግ ውስጥ እንዲመዘገብ ትእዛዝ አስተላልፍ፤ የአስጢንንም የንግሥትነት ማዕርግ ከእርስዋ ለተሻለች ለሌላ ሴት ስጥ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios