Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዳንኤል 5:24 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

24 እንግዲህ እግዚአብሔር በሰው እጅ ጣቶች ልኮ እነዚህን ቃላት እንዲጽፉ ያደረገው ስለዚህ ነው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

24 ስለዚህ እርሱ ጽሕፈቱን የጻፈውን እጅ ላከ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

24 ስለዚህም እነዚህ የእጅ ጣቶች ከእርሱ ዘንድ ተልከዋል፥ ይህም ጽሕፈት ተጽፎአል።

Ver Capítulo Copiar




ዳንኤል 5:24
2 Referencias Cruzadas  

“የጽሑፉም ንባብ ‘ማኔ! ማኔ! ቴቄል! ኡፋርሲን’ የሚል ነው።


የሰው እጅ ጣቶች በድንገት ታይተው በቤተ መቅደሱ መቅረዝ ፊት ለፊት ባለው በተለሰነው የቤተ መንግሥቱ ግድግዳ ላይ መጻፍ ጀመሩ፤ እነዚያም ጣቶች በሚጽፉበት ጊዜ ንጉሡ አየ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos