ቈላስይስ 4:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 እኔም እንደሚገባኝ ቃሉን በግልጥ እንድናገር ጸልዩልኝ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ደግሞም መናገር እንደሚገባኝ ቃሉን በግልጽ እንድናገር ጸልዩልኝ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ቃሉንም መናገር እንደሚገባኝ ያህል ለመግለጥ እንድችል ጸልዩልኝ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ልናገርም እንደሚገባኝ እገልጠው ዘንድ ጸልዩልኝ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 ልናገር እንደሚገባኝ ያህል እገልጠው ዘንድ ጸልዩልኝ። Ver Capítulo |