ቈላስይስ 2:21 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ትእዛዞቹም “አትያዝ፥ አትቅመስ፥ አትንካ” የሚሉ ናቸው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 “አትያዝ! አትቅመስ! አትንካ!” እንደሚሉት ዐይነት፣ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 እነርሱም፦ “አትያዝ፥ አትቅመስ፥ አትንካ” የሚሉ ናቸው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 እንዴትስ ይህን አትዳስስ፥ ይህን አትንካ፥ ይህንም አትቅመስ ይሉአችኋል? Ver Capítulo |