Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ሐዋርያት ሥራ 8:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 ስለዚህ በዚያች ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ከዚህ የተነሣም በከተማዪቱ ታላቅ ደስታ ሆነ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 በዚያችም ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 በዚ​ያ​ችም ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

8 በዚያችም ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።

Ver Capítulo Copiar




ሐዋርያት ሥራ 8:8
10 Referencias Cruzadas  

ደቀ መዛሙርቱም በደስታና በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ።


አሕዛብ ይህን በሰሙ ጊዜ ደስ አላቸው፤ የጌታንም ቃል አከበሩ፤ ለዘለዓለም ሕይወት የተመረጡትም ሁሉ አመኑ።


ከውሃው ከወጡ በኋላ የጌታ መንፈስ ፊልጶስን ወሰደው፤ ጃንደረባውም ዳግመኛ አላየውም፤ ይሁን እንጂ ደስ እያለው ጒዞውን ቀጠለ።


ስለዚህ የሰማርያ አገር ሰዎች ወደ ኢየሱስ በመጡ ጊዜ ከእነርሱ ጋር እንዲቈይ ለመኑት፤ እርሱም ሁለት ቀን እዚያ ቈየ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios