ሐዋርያት ሥራ 8:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 የተበተኑትም አማኞች በሄዱበት ስፍራ ሁሉ የእግዚአብሔርን ቃል ያስተምሩ ነበር። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 የተበተኑትም በሄዱበት ሁሉ ቃሉን ሰበኩ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 የተበተኑትም ቃሉን እየሰበኩ ዞሩ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 የተበተኑት ግን እየተዘዋወሩ የእግዚአብሔርን ቃል ሰበኩ፥ አስተማሩም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 የተበተኑትም ቃሉን እየሰበኩ ዞሩ። Ver Capítulo |