ሐዋርያት ሥራ 6:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 እኛ ግን በመጸለይና የእግዚአብሔርን ቃል በማስተማር እንተጋለን።” Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 እኛ ግን በጸሎትና በቃሉ አገልግሎት እንተጋለን።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 እኛ ግን ለጸሎትና ቃሉን ለማገልገል እንተጋለን።” Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 እኛ ግን ለጸሎትና ቃሉን ለማስተማር እንተጋለን።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 እኛ ግን ለጸሎትና ቃሉን ለማገልገል እንተጋለን።” Ver Capítulo |