ሐዋርያት ሥራ 4:28 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 እንዲህም የሆነው አንተ አስቀድመህ በገዛ ኀይልህና በገዛ ፈቃድህ ያቀድከውን ለመፈጸም ነው፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 ይህም የሆነው የአንተ ክንድና ፈቃድ ጥንት የወሰኑት እንዲፈጸም ነው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 እጅህና ምክርህ እንዲደረግ የወሰኑትን ይፈጽሙ ዘንድ። Ver Capítulo |