ሐዋርያት ሥራ 20:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 እኛ በተሰበሰብንበት ፎቅ ብዙ መብራት ነበር። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 በተሰበሰብንበትም ሰገነት ላይ ብዙ መብራት ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ተሰብስበንም በነበርንበት ሰገነት እጅግ መብራት ነበረ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ተሰብስበን በነበርንበት ሰገነትም ብዙ መብራት ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ተሰብስበንም በነበርንበት ሰገነት እጅግ መብራት ነበረ። Ver Capítulo |