Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ሐዋርያት ሥራ 19:41 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

41 ይህንንም ብሎ የተሰበሰቡት ሰዎች እንዲበተኑ አደረገ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

41 ይህን ከተናገረ በኋላም ጉባኤው እንዲበተን አደረገ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

41 ይህንም ብሎ ጉባኤውን ፈታው።

Ver Capítulo Copiar




ሐዋርያት ሥራ 19:41
6 Referencias Cruzadas  

በሞኞች ጉባኤ ከሚሰማው የአገረ ገዥ የጩኸት ድምፅ ይልቅ በዝግታ የሚነገር የጥበበኛ ቃል ይሻላል።


ከባሕሩ መናወጥ የተነሣ የሚያስገመግመውን የማዕበል ድምፅ ጸጥ ታደርጋለህ፤ የሕዝቦችንም ሁከት ዝም ታሰኛለህ።


አለበለዚያ ዛሬ በተደረገው ነገር ‘ሁከት አስነሥተዋል’ ተብለን እንዳንከሰስ ያስፈራል፤ ‘ይህ ብጥብጥ በምን ምክንያት ተነሣ’ ተብለን ብንጠየቅ የምንሰጠው መልስ የለንም”


ሁከቱ ጸጥ ካለ በኋላ ጳውሎስ ምእመናኑን በአንድነት አስጠርቶ በምክር ቃል አጽናናቸው፤ ተሰናብቶአቸውም ወደ መቄዶንያ ሄደ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios