Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ሐዋርያት ሥራ 18:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 እንዲህም ብሎ ከፍርድ ሸንጎው አስወጣቸው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 ስለዚህ ከፍርድ ወንበር ፊት አስወጣቸው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ከፍርድ ወንበርም ፊት አስወጣቸው።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 ከሸ​ን​ጎ​ውም አባ​ረ​ራ​ቸው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 ከፍርድ ወንበርም ፊት አስወጣቸው።

Ver Capítulo Copiar




ሐዋርያት ሥራ 18:16
5 Referencias Cruzadas  

የሰው ቊጣ አንተን ያመሰግንሃል፤ ከጦርነት የተረፉትም በዓልህን ያከብራሉ።


ከዚህም በላይ ጲላጦስ በፍርድ ወንበር ተቀምጦ ሳለ ሚስቱ፦ “በእርሱ ምክንያት ዛሬ ሌሊት በሕልም ብዙ ተሠቃይቻለሁና በዚያ በንጹሕ ሰው ላይ ምንም እንዳታደርግ” ስትል ላከችበት።


በዚህ ጊዜ ሁሉም የምኲራብ አለቃውን ሶስቴንስን ይዘው በሸንጎው ፊት ደበደቡት፤ ይህ ሁሉ ሲሆን ጋልዮስ ደንታ አልነበረውም።


ነገር ግን ምድር ሴቲቱን ረዳቻት፤ አፍዋንም ከፈተችና ዘንዶው ከአፉ ተፍቶ ያፈሰሰውን ውሃ መጠጠች።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos