ሐዋርያት ሥራ 15:31 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 አማኞቹም ደብዳቤውን ባነበቡ ጊዜ በሚያጽናናው መልእክት እጅግ ደስ አላቸው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም31 ሕዝቡም ካነበቡት በኋላ አበረታታች በሆነው ቃሉ ደስ ተሠኙ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 ባነበቡትም ጊዜ ከምክሩ የተነሣ ደስ አላቸው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 እነርሱም አንብበው እጅግ ደስ አላቸው፥ ተጽናኑም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 ባነበቡትም ጊዜ ከምክሩ የተነሣ ደስ አላቸው። Ver Capítulo |