Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




2 ሳሙኤል 22:13 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

13 በፊቱ ካለው ነጸብራቅ የተነሣ ጥቅጥቅ ያለ ደመና፥ በረዶና የሚነድ እሳት መጣ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13 በፊቱ ካለው ብርሃን የተነሣ፣ የመብረቅ ብልጭታ ወጣ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 በፊቱ ካለው ብርሃን የእሳት ፍም ነደደ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 በፊ​ቱም ካለው ብር​ሃን የተ​ነሣ ፍም ተቃ​ጠለ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

13 በፊቱም ካለው ብርሃን የተነሣ ፍም ተቃጠለ።

Ver Capítulo Copiar




2 ሳሙኤል 22:13
3 Referencias Cruzadas  

ከአፍንጫው የቊጣ ጢስ ወጣ፤ ከአፉም የሚባላ የእሳት ነበልባልና የሚያቃጥል ፍም ወጣ።


እግዚአብሔር ከሰማይ አንጐዳጐደ፤ ልዑል እግዚአብሔር ድምፁን አሰማ።


በተራራው ጫፍ ላይ የተገለጠው የእግዚአብሔር ክብር በእስራኤል ሕዝብ ዘንድ እንደሚባላ እሳት ይታይ ነበር።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios