Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




2 ነገሥት 19:27 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 እኔ ግን መነሣትህንና መቀመጥህን፥ መውጣትህንና መግባትህን፥ እንዲሁም እኔን መቃወምህን ዐውቃለሁ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 “ ‘እኔ ግን የት እንዳለህ፣ መቼ እንደምትመጣና መቼ እንደምትሄድ፣ በእኔም ላይ እንዴት በቍጣ እንደምትነሣሣ ዐውቃለሁ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 እኔ ግን መነሣትህንና መቀመጥህን፥ መውጣትህንና መግባትህን፥ እንዲሁም እኔን መቃወምህን ዐውቃለሁ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 እኔ ግን መቀ​መ​ጫ​ህ​ንና መው​ጫ​ህን መግ​ቢ​ያ​ህ​ንም፥ በእ​ኔም ላይ የተ​ቈ​ጣ​ኸ​ውን ቍጣ ዐው​ቄ​አ​ለሁ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

27 እኔ ግን መቀመጫህንና መውጫህንም መግቢያህንም፥ በእኔም ላይ የተቈጠኸውን ቍጣ አውቄአለሁ።

Ver Capítulo Copiar




2 ነገሥት 19:27
7 Referencias Cruzadas  

ከቤትህ ወጥተህ ስትሄድና ወደ ቤትህም ስትመለስ ዛሬም ለዘለዓለሙ ይጠብቅሃል።


“ስትገባና ስትወጣ የተረገምህ ትሆናለህ።


“እግዚአብሔር መግባትህንና መውጣትህን ይባርክልሃል፤


ስለዚህም አኪሽ ዳዊትን ጠርቶ እንዲህ አለው፤ “አንተ ለእኔ ታማኝ ስለ መሆንህ በሕያው አምላክ ስም እምላለሁ፤ ወደዚህም ጦርነት ዘምተህ ብትዋጋ ደስ ባለኝ ነበር፤ ወደ እኔ ከመጣህበት ጊዜ ጀምሮ እኔን ማሳዘን የሚችል በደል ሠርተህ አላገኘሁህም፤ ነገር ግን ሌሎቹ ገዢዎች የአንተን አብሮ መዝመት አልፈቀዱም፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos