Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




2 ዮሐንስ 1:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 ሰላምታም የሚሰጠው ሰው የክፉ ሥራው ተባባሪ ይሆናል።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 የሚቀበለው ሰው፣ የክፉ ሥራው ተባባሪ ይሆናልና።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ሰላም የሚለው የክፉ ሥራው ተካፋይ ይሆናል።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 ሰላም የሚለው ሰው በክፉ ሥራው ይካፈላልና።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 ሰላም የሚለው ሰው በክፉ ሥራው ይካፈላልና።

Ver Capítulo Copiar




2 ዮሐንስ 1:11
6 Referencias Cruzadas  

እጆችህን በመጫን ማንንም ለመሾም አትቸኲል፤ ራስህን በንጽሕና ጠብቅ እንጂ ከሌሎች ሰዎች ጋር በኃጢአት አትተባበር።


ወደ ብርሃን አውጥታችሁ አጋልጡት እንጂ ፍሬቢስ ከሆነ ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ።


ሌላ ድምፅም ከሰማይ እንዲህ ሲል ሰማሁ፤ “ሕዝቤ ሆይ! በኃጢአትዋ እንዳትተባበሩ፤ የመቅሠፍትዋም ተካፋዮች እንዳትሆኑ፤ ከእርስዋ ውጡ!


ሌባውን ስታይ ከእርሱ ጋር ትወዳጃለህ፤ ከአመንዝራዎችም ጋር በመስማማት ትተባበራለህ።


ወተት የሚጋት ሁሉ ሕፃን ስለ ሆነ መልካም ነገርን ከክፉ የመለየት ትምህርት አልተለማመደም።


አንዳንዶችን ከእሳት አውጥታችሁ አድኑአቸው፤ ለሌሎች በፍርሃት ራሩላቸው፤ ሆኖም በኃጢአት የረከሰውን ሰውነታቸውን የነካውን ልብስ እንኳ ሳይቀር ጥሉ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios