2 ቆሮንቶስ 4:12 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ስለዚህ እኛ መላልሰን ለሞት ስንጋለጥ እናንተ ግን ለሕይወት ትጋለጣላችሁ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 እንግዲህ ሞት በእኛ ይሠራል፤ ሕይወት ግን በእናንተ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ስለዚህ ሞት በእኛ፥ ሕይወት ግን በእናንተ ይሠራል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ስለዚህም ሞት በእኛ ላይ፥ ሕይወትም በእናንተ ላይ ይሠራል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ስለዚህ ሞቱ በእኛ ሕይወቱም በእናንተ ይሠራል። Ver Capítulo |