2 ቆሮንቶስ 3:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ታዲያ፥ በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት የሚገኘው አገልግሎት የበለጠ ክብር አይኖረውምን? Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ታዲያ፣ የመንፈስ አገልግሎት እንዴት ከዚያ የላቀ ክብር አይኖረውም? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 የመንፈስ አገልግሎት እንዴት ልቆ የከበረ አይሆንም? Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ለመንፈስ ቅዱስ መልእክትማ ምንኛ እጅግ ክብር ሊደረግ ይገባ ይሆን? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 የመንፈስ አገልግሎት እንዴት ይልቅ በክብር አይሆንም? Ver Capítulo |