Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




1 ጢሞቴዎስ 4:9 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ይህም አባባል ሰው ሁሉ ሊቀበለው የሚገባ እውነተኛ ነገር ነው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ይህ ቃል የታመነና ሙሉ ለሙሉ ሊቀበሉት የሚገባ ነው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ይህ ቃል የታመነና ሁሉ ሰው ሊቀበለው የሚገባ ነው፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 ይህ ቃል የታመነ ሁሉም እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 ይህ ቃል የታመነ ሁሉም እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤

Ver Capítulo Copiar




1 ጢሞቴዎስ 4:9
2 Referencias Cruzadas  

“ኢየሱስ ክርስቶስ ኃጢአተኞችን ለማዳን ወደ ዓለም መጣ” የሚለው ቃል እውነተኛና ሰው ሁሉ ሊቀበለው የሚገባ ነው፤ ከኃጢአተኞችም ሁሉ የባስሁ ኃጢአተኛ እኔ ነኝ።


ጌታውም ‘መልካም አደረግህ፤ አንተ ታማኝና ደግ አገልጋይ! በጥቂት ነገር ታማኝ ሆነህ ስለ ተገኘህ በብዙ ነገር ላይ እሾምሃለሁ፤ ና የጌታህን ደስታ ለመካፈል ግባ!’ አለው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios