Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




1 ሳሙኤል 1:25 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 ኰርማውንም ካረዱ በኋላ ሕፃኑን ወደ ዔሊ አቀረቡት፤

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 ወይፈኑን ካረዱ በኋላም ልጁን ወደ ዔሊ አቀረቡት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 ወይፈኑን ካረዱ በኋላም ልጁን ወደ ዔሊ አቀረቡት።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት አቀ​ረ​ቡት ፤ አባ​ቱም በየ​ዓ​መቱ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ሠ​ዋ​ውን መሥ​ዋ​ዕት ሠዋ። ሕፃ​ኑ​ንም አቀ​ረ​በው፤ ወይ​ፈ​ኑ​ንም አረደ፤ እና​ቱም ሐና ሕፃ​ኑን ወደ ዔሊ አገ​ባ​ችው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

25 ወይፈኑንም አረዱ፥ ሕፃኑንም ወደ ዔሊ አመጡት።

Ver Capítulo Copiar




1 ሳሙኤል 1:25
3 Referencias Cruzadas  

በሕግ መሠረት፥ የመንጻት ሥርዓት የሚፈጸምበት ጊዜ ደረሰ፤ ስለዚህ ማርያምና ዮሴፍ ሕፃኑን በጌታ ፊት ለማቅረብ ወደ ኢየሩሳሌም ይዘውት ሄዱ።


ያ ሰው ወይፈኑን በእግዚአብሔር ፊት ይረደው፤ ትውልዳቸው ከአሮን ወገን የሆነ ካህናት ደሙን ወደ እግዚአብሔር ያቅርቡት፤ በድንኳኑ በር መግቢያ በኩል በሚገኘው መሠዊያ ጐኖች ሁሉ ላይ ይርጩት።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios