Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ቆሮንቶስ 9:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 እኛ ምግብና መጠጥ የማግኘት መብት የለንምን?

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 ለመሆኑ፣ የመብላትና የመጠጣት መብት የለንምን?

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 ልንበላና ልንጠጣ መብት የለንምን?

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 በውኑ ልን​በ​ላና ልን​ጠጣ አይ​ገ​ባ​ን​ምን?

Ver Capítulo Copiar




1 ቆሮንቶስ 9:4
11 Referencias Cruzadas  

ፀሐይ ከጠለቀች በኋላ ግን ንጹሕ ስለሚሆን የእርሱ ድርሻ የሆነውን የተቀደሰ የእህል መባ መብላት ይችላል፤


ለሠራተኛ ምግቡ የሚገባው ስለ ሆነ ለመንገዳችሁ ከረጢት፥ ትርፍ እጀ ጠባብ፥ ትርፍ ጫማ፥ በትርም አትያዙ።


ለሠራተኛ ደመወዝ ይገባዋል፤ ስለዚህ በገባችሁበት ቤት ያቀረቡላችሁን እየበላችሁና እየጠጣችሁ ቈዩ፤ ከቤት ወደ ቤትም አትዘዋወሩ።


እኔ የማንንም ብር፥ ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም።


“የሐዋርያነት መብት የለህም” ብለው የሚተቹኝ ቢኖሩ የምሰጠው መልስ ይህ ነው፤


ቃሉን የሚማር ሰው ከአስተማሪው ጋር መልካሙን ነገር ሁሉ ይካፈል።


ከእናንተም ሆነ ከሌሎች ከማንም ሰው ክብርን አልፈለግንም።


ወንድሞች ሆይ! እንዴት እንደ ሠራንና እንደ ደከምን ታውቃላችሁ፤ የእግዚአብሔርን ወንጌል ለእናንተ በምናበሥርበት ጊዜ በአንዳችሁም ላይ ሸክም እንዳንሆን ሌሊትና ቀን በመሥራት እንደክም ነበር።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos