1 ቆሮንቶስ 7:23 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 እግዚአብሔር በዋጋ ስለ ገዛችሁ የሰው ባሪያዎች አትሁኑ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 በዋጋ ተገዝታችኋል፤ ስለዚህ የሰው ባሮች አትሁኑ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 በዋጋ ተገዝታችኋል፤ የሰው ባርያዎች አትሁኑ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 በዋጋ ገዝቶአችኋልና የሰው ተገዦች አትሁኑ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 በዋጋ ተገዝታችኋል፤ የሰው ባሪያዎች አትሁኑ። Ver Capítulo |