1 ቆሮንቶስ 4:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ባለ ዐደራዎችም ታማኞች ሆነው መገኘት አለባቸው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ባለዐደራዎችም ታማኝ ሆነው መገኘት አለባቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ከዚህም በላይ፥ በመጋቢዎች ዘንድ የታመነ ሆኖ መገኘት ያሻል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 እንግዲህ በዚህ ከመጋቢዎች እያንዳንዱ ቸርና ታማኝ ሆኖ እንዲገኝ ይፈለጋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 እንደዚህም ሲሆን፥ በመጋቢዎች ዘንድ የታመነ ሆኖ መገኘት ይፈለጋል። Ver Capítulo |