1 ዜና መዋዕል 7:38 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም38 የዬቴር ዘሮች ይፉኔ፥ ፒስፓና አራ ተብለው የሚጠሩት ናቸው፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም38 የዬቴር ወንዶች ልጆች፤ ዮሮኒ፣ ፊስጳ፣ አራ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)38 የዬቴር ልጆች ዮሮኒ፥ ፊስጳ፥ አራ ነበሩ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)38 የዬቴርም ልጆች፤ ያፊና፥ ፊስጳ፥ አራ ነበሩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)38 የዬቴር ልጆች ዮፎኒ፥ ፊስጳ፥ አራ ነበሩ። Ver Capítulo |