Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ጥበብ 19:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 በኀዘን ላይ ሳሉ፥ በሞቱባቸው ዘመዶቻቸው መቃብር ላይ በመሪር ኀዘን ያለቅሱ በነበሩበት ጊዜ፥ ሌላ የእብደት ሐሳብ ብልጭ አለባቸው፤ ያባረሯቸውንና እንዲወጡ የለመኗቸውን ሰዎችም እንደ ኮብላዮች ያሳድዷቸው ጀመር።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 ገና በል​ቅሶ ሳሉ፥ በመ​ቃ​ብ​ሮ​ቻ​ቸ​ውም ላይ ሲጮኹ ልዩ የስ​ን​ፍና ዐሳብ ስቧ​ቸ​ዋ​ልና፥ ከእ​ነ​ርሱ ይሄዱ ዘንድ ማል​ደው ያስ​ወ​ጧ​ቸ​ውን እንደ ኰበ​ለሉ ሰዎች ይከ​ተ​ሏ​ቸው ዘንድ በሩጫ ገሠ​ገሡ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ጥበብ 19:3
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos