Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ጥበብ 18:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ከደጋጐች የተፈጠሩ ቅዱሳን ልጆች፥ በምሥጢረ መሥዋዕት አቀረቡ፤ በስምምነት ይህን ቅዱስ ሕግ አጸደቁ፤ ቅዱሳን በጎውንና ክፉውን ይጋሩ ዘንድ ወሰኑ፤ ያኔውኑም ያባቶችን መዝሙር ዘመሩ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 አገ​ል​ጋ​ዮ​ችህ ጻድ​ቃን ያማረ መሥ​ዋ​ዕ​ትን ይሠዉ ነበ​ረና፥ በመ​ስ​ማ​ማ​ትም የጌ​ት​ነ​ት​ህን ሕግ በል​ቡ​ና​ቸው አሳ​ድ​ረ​ዋ​ልና በዚህ አም​ሳል ቅዱ​ሳን መል​ካ​ሙን ነገር ተቀ​በሉ፥ መከ​ራ​ውም ለሚ​ገ​ባ​ቸው ነው። አባ​ቶ​ቻ​ችን ግን የም​ስ​ጋ​ና​ውን መዝ​ሙር በደ​ስታ ይዘ​ምሩ ነበር።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ጥበብ 18:9
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos