Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ጥበብ 17:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 የነፍሱ ፉጨት፥ እንደ ልብ በተዘረጉት ቅርንጨፎች ላይ ሆነው ወፎች የሚያሰሙት ጣዕም ያለው ዜማ፥ የሚንፍዋፍዋው የወራጅ ውሃ ድምፅ፥ እየተምዘገዘጉ የሚወርዱ ዐለቶች ኳኳታ፥

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 ወይም በኀ​ይል የሚ​ሄድ የውኃ ሿሿቴ ድምፅ፥ ወይም በማ​ስ​ፈ​ራ​ራት የሚ​ገ​ለ​ባ​በጡ የዋ​ሻ​ዎች ድምፅ፥ ወይም የሚ​ሮ​ጡና ሩጫ​ቸው የማ​ይ​ታይ የእ​ን​ስ​ሳት ሩጫ፥ ወይም በሚ​ያ​ስ​ፈራ ቃል የሚ​ጮኹ የአ​ው​ሬ​ዎች ጩኸት፥ ወይም ከአ​ዕ​ዋ​ፍና ከአ​ራ​ዊት ድምፅ የተ​ነሣ እርስ በር​ሳ​ቸው ድም​ፅን ለዋ​ው​ጠው የሚ​መ​ልሱ የሚ​ያ​ስ​ፈሩ የተ​ራ​ራ​ዎች ድምፅ ነው። አስ​ደ​ን​ግ​ጦም ያጠ​ፋ​ቸው መከራ እን​ዲህ ነው።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ጥበብ 17:18
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos