Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 ሁልጊዜ ጌታ እግዚአብሔርን አመስግን፤ መንገድህን ሁሉ እንዲያቃናልህ ጎዳናህንና ትልምህን ወደ ፍጻሜ እንዲያደርሰው ለምነው። ጥበብ የሁሉም ሕዝብ ሀብት አይደለምና፤ ነገር ግን መልካም ነገሮችን ጌታ ይሰጣል፤ እንደ ፈቃዱ ከፍ ያደርጋል ወይም ሙታን ወደሚኖሩበት ጥልቅ ይጥላል፥ አሁንም ልጄ ሆይ እነዚህን ምክሮች አስታውሳቸው፥ ከልብህም አይጥፉ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 በየ​ጊ​ዜ​ውም ፈጣ​ሪህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ስ​ግ​ነው፤ ጎዳ​ና​ህም የቀና ይሆን ዘንድ ወደ እርሱ ጸልይ፤ በሥ​ራህ ሁሉና በጎ​ዳ​ናህ ሁሉ ያከ​ና​ው​ን​ል​ሃል። በጎ​ውን ሁሉ ከሚ​ሰጥ ከእ​ርሱ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በቀር ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያል​ሆነ አሕ​ዛብ ሁሉ የሚ​መ​ክ​ሩት ምክር ከንቱ ነውና። የወ​ደ​ደ​ውን ያዋ​ር​ደ​ዋል፤ እር​ሱም እንደ ወደደ ይሆ​ናል። አሁ​ንም ልጄ ሆይ ትእ​ዛ​ዜን አስብ፤ ከል​ብ​ህም አይ​ጥፋ።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:19
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos