Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 የሰሩልህን ሰዎች ደሞዝ በፍጥነት ከፈል እንጂ ለነገ አታሳድር። እግዚአብሔርን ካገለገልክ ዋጋህን ይከፍልሃል። ልጄ ሆይ በሥራህ ሁሉ ተጠንቀቅ፥ በጠባይህም ሁሉ ሥነ-ሥርዓት ያለህ ሁን።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 የተ​ገ​ዛ​ልህ ሁሉ ደመ​ወዝ ባንተ ዘንድ አይ​ደር፤ በጊ​ዜው ስጠው እንጂ። ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ብት​ገዛ ዋጋህ ይበ​ዛ​ል​ሃ​ልና፤ ራስ​ህን ዕወቅ፤ በሥ​ራ​ህና በጠ​ባ​ይህ ሁሉ ጠቢብ ሁን።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:14
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos