Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 3:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ሰባት ጊዜ በጋብቻ ተሰጥታ ወንድ ከሴት ጋር እንደሚያደርገው ከእርሷ ጋር ከመተኛታቸው በፊት አስሞዴዩስ የተባለ ክፉ ጋኔን ባሎችዋን ይገላቸው ነበርና። ያች አገልጋይ እንዲህ አለቻት “ባሎችሽን የምትገድያቸው አንቺ ነሽ፥ ለሰባት ባሎች ተሰጥተሽ ነበር፥ ግን ከአንዱም ጋር አብረሽ አልኖርሽም፥

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ለሰ​ባት ወን​ዶች አጋ​ብ​ተ​ዋት እንደ ወን​ድና ሴት ሳይ​ቃ​ረቡ አስ​ማ​ን​ድ​ዮስ የሚ​ባል ክፉ ጋኔን ገድ​ሏ​ቸ​ዋ​ልና፤ እን​ዲ​ህም አሏት፥ “ባሎ​ችሽ እየ​ታ​ነቁ እን​ደ​ሚ​ሞቱ አታ​ው​ቂ​ምን፦ እነሆ ሰባቱ አገ​ቡሽ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም አንዱ ስንኳ አል​ተ​ከ​ተ​ለ​ሽም።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 3:8
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos