Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 3:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 ሁለቱንም እንዲፈውሳቸው ሩፋኤል ተላከ። ከጦቢት ዐይን የእግዚአብሔርን ብርሃን እንዲያይ ዓይኑ ላይ ያለውን ነጥብ ሊያጠፋለት፥ የራጉኤል ልጅ ሣራን ደግሞ ለጦቢት ልጅ ለጦብያ በሙሽርነት በመስጠት፥ ከአጋንንት ሁሉ ከከፋው ከአስሞዴዩስ ለማስጣል፥ በእርግጥም ከሁሉም አድናቂዎች ይልቅ የምትገባው ለጦብያ ነበርና፤ በተመሳሳይ ጊዜ ጦቢት ከግቢው አጥር ሲመለስ ሳለ የራጉኤል ልጅ ሣራ ከነበረችበት ክፍል ወደ ታች ደረጃውን በመውረድ ላይ ነበረች።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 ሩፋ​ኤ​ል​ንም ላከው፤ ሁለ​ቱን ያድ​ና​ቸው ዘንድ፥ ከጦ​ቢ​ትም ዐይን ብል​ዙን ያጠ​ፋ​ለት ዘንድ፥ የራ​ጉ​ኤል ልጅ ሳራ​ንም ሚስት ልት​ሆ​ነው ለጦ​ቢት ልጅ ለጦ​ብያ ይሰ​ጣት ዘንድ፥ ክፉ ጋኔን አስ​ማ​ን​ድ​ዮ​ስ​ንም ይሽ​ረው ዘንድ፥ ጦብያ ይወ​ር​ሳ​ታ​ልና። በዚ​ያም ወራት ጦቢት ተመ​ልሶ ወደ ቤቱ ገባ፤ የራ​ጉ​ኤል ልጅ ሳራም ከሰ​ገ​ነቷ ወረ​ደች።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 3:17
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos