Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ጐረቤቶቼ ሳቁብኝ እንዲህም አሉ፦ “ይህ ሰው ምንም አይፈራም፤ እንዲህ ያለ ሥራ በመስራቱ ሊገድሉት ፈልገው ሸሽቶ አምልጦ ነበር፤ አሁንም የሞቱትን ሰዎች ሬሳ ይቀብራል።”

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ጎረ​ቤ​ቶ​ችም ሳቁ​ብኝ፤ እን​ዲ​ህም አሉ፥ “ይህ ሰው ስለ​ዚህ ሥራ እገ​ደ​ላ​ለሁ ብሎ አይ​ፈ​ራ​ምን? ንጉሥ የገ​ደ​ላ​ቸ​ውን ይቀ​ብ​ራ​ልና።”

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:8
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos